Replymessage unavailable
✍ከዚያ በፊት ማንም ሰው አልተቀበረበትም ስለዚህ መቃብሩ ባዶ ሲገኝ ከሌላ ሰው ትንሣኤ ጋር ለማምታታት ምክንያት አይኖርም።
✍ትንሣኤው ግልጽ እንዲሆን የተቀበረው ክርስቶስ ብቻ ስለነበርመቃብሩ ባዶ መሆኑ ትንሣኤውን ይመሰክራል።
✍ትንቢት እንዲፈጸም ኢሳይያስ 53፥9 ከኃጥአን ጋር መቃብር እንደተደረገለት ይናገራል።
Вся лента · оригинал в Telegram
A snapshot of an open public feed from the search index ChatCrawler — “Google for public Telegram”; refreshed as the venue is crawled. Times are UTC.
Public content only, official Telegram API. About · FAQ · What we do not do · Remove a page · Catalog