Replymessage unavailable
ይኸውልህ አዳምና ሔዋን መባረራቸው ቅጣት መሆኑ እውነት ነው ነገር ግን የጥፋት ውኃ የመጀመሪያው የጋራ ቅጣት የተባለበት ምክንያትአንድ እንዳልከውም ባልና ሚስ አንድ አካል ስለሆኑ መጽሐፋችንም ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ ይላል። አዳምና ሔዋን ሁለት የተለያዩ ማኅበረሰቦች ሳይሆኑ የሰው ልጅ ሁሉ መገኛ የሆኑ አንድ ቤተሰብ ወይም ባልና ሚስት ናቸው ሌላው የጋራ ቅጣት የምንለው መላውን ማኅበረሰብ ያጠፋ በመሆኑ የመጀመጀሪያ የጋራ ቅጣት ተባለ በአዳምና ሔዋን ጊዜ ጥፋቱ በአንድ ቤተሰብ ላይ የተወሰነ ነበር በኖኅ ዘመን ግን በምድር ላይ የነበሩ የተለያዩ ነገዶች ቋንቋዎችና ሕዝቦች ወይም መላው ዓለምበጋራ በፈጸሙት ኃጢአት ምክንያት በአንድነት ጠፍተዋል ለዛ የጋራ ቅጣት ተብሏል።