ChatCrawlersearch across public Telegram Open the app

ማኅበረ ኤዶምያስ ጠቅላላ መንፈሳዊ ማኅበር

сообщение · 2026-08-20 20:42 UTC
ጳውሎስ መዳን በህግስራ አይደለም የሚል ንግግር አለው እሱን ይዘው ፕሮዎች ስራ አያድንም ይላሉ። የህግ ስራ ማለት ሙሴ እስራኤልን ሲመራ ያወጣቸው 620 በላይ ህግጋትናቸው።አይሁድ እሱን ያከበረ መንግስቱን ይወርሳል ብለው ያምናሉ።ከእነሱም ውስጥ የተገረዘ የተከለከለ ምግብ ያልበላ እና ሰንበት ያልሻረ ይድናል ይላሉ።ጳውሎስ እሱንነው አይድኑም ያለው። የድኅነት ስራ የሚባሉት የተራበ ማብላት የተጠማ ማጠጣት የታረዘ ማልበስ ወዘተ ናቸው።እነዚህ መልካም ፍሬ ይባላሉ።እነዚህን ያልሰራ ድኅነቱን ይነጠቃል።ማስረጃ ማቴ 7-8 ዮ 15-1

Вся лента · оригинал в Telegram

Open in Telegram Каталог площадок Искать в ChatCrawler

A snapshot of an open public feed from the search index ChatCrawler — “Google for public Telegram”; refreshed as the venue is crawled. Times are UTC.

Public content only, official Telegram API. About · FAQ · What we do not do · Remove a page · Catalog