11 August 2026
መመካከረ!🖋
አላህ በሱረቱ አሊ ዒምራን
እንዲህ ይላል፦
﴿فَاعْفُ عَنْهُمْ وَاسْتَغْفِرْ لَهُمْ وَشَاوِرْهُمْ فِي الْأَمْرِ ۖ فَإِذَا عَزَمْتَ فَتَوَكَّلْ عَلَى اللَّهِ﴾
“እነሱን ይቅር በላቸው፣ ለእነሱም ምሕረትን ለምንላቸው፣ በጉዳዮችም አማክራቸው። ከወሰንክ በኋላ በአላህ ላይ ተመካ።” (3:159)📖
ቀታዳ (ረሒመሁላህ) ይህን
አንቀጽ ሲያብራራ እንዲህ አለ፦
🔁“አላህ ለነቢዩ (🩷) ከሰሓቦቹ ጋር በጉዳዮች እንዲመካከሩ አዘዛቸው።
ምንም እንኳን ለነብዩ(🤎) ከአላህ ዘንድ ወሕይ የሚወርድላቸዉ ቢሆንም።”
🔁“ሰዎች አላህን ብቻ ለመፈለግ በመመካር ላይ ሲሰበሰቡ አላህ ወደ ትክክለኛውና ወደ ቀጥተኛው መንገድ ይመራቸዋል።
Share ➕
💻@islamic_picture_wallpaper🤩
982 · Фотография
click to show
click to show
🔖የዛሬው የመፀሀፍ ግብዣችን
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
🎙በሙሀመድ ሰዒድ(ማሒ) የተዘጋጀውን
📌 ያስተነትኑምዘንድ ታሪኮችን ተርክላቸው የተሰኘውን መፅሀፍ ነው።
➖➖➖➖➖🤍➖➖➖➖➖
አንድ ባልንጀራዬ “የወለሉን ሥር መፈተሽ እንዳለብኝ ይሰማኛል አንዳች ምስጢር እንዳለበት ደመነፍሴ ነግሮኛል” በማለት ፈቃድ ጠየቀኝ።ካህናቱ ይህን ሲሰሙ የመደናገጥ የመረበሽ ስሜት ዓይኖቻቸው ላይ አነበብኩ። ፍተሻው እንዲቀጥል
አዘዝኩ። የገዳሙ እጅግ የተዋበ ምንጣፍ ከነወለሉ ተነሳ። በየክፍሎቹ ወለል ላይ ውሃ በብዛት እንዲያፈሱ አዘዝኳቸው።ከአንደኛው ክፍል የፈሰሰው ውሃ ወደ ውስጥ ሰረገ። ወደታች የሚወስድ በር ነበረው። በስልት
ተዘግቷል። የወለሉ አካል ይመስላል። ከገዳሙ አለቃ ቢሮ አጠገብ በተቀመጠ ቀጭን ሠንሰለት አማካኝነት በስልት ይከፈታል። ወታደሮቹ በሩን መስበር ጀመሩ። ካህናቱ በድንጋጤ ገፅታቸው ገረጣ።
በሩ ተከፍቶ የሚወስደውን መሰላል እየረገጥን ወደታች ዘለቅን። አንድ ጧፍ አገኘሁ።......
➖➖➖➖➖🤍➖➖➖➖➖
📖ከመፅሃፉ የተወሰደ
❤ኢስላሚክ ጥያቄዎች እና ሐዲሶች
1K · Файл
ታሪኮችን ተርክላቸው.pdf · 23.9 MB · click to show
ታሪኮችን ተርክላቸው.pdf · 23.9 MB · click to show
📱ቻናላችን፦ ኢስላሚክ ጥያቄዎች እና ሐዲሶች
📱ግሩፓችን፦ @Islamic_picture_wallpaper_Gp
1K · 12 August 2026
id 1812640227📱ቻናላችን፦ ኢስላሚክ ጥያቄዎች እና ሐዲሶች
📱ግሩፓችን፦ @Islamic_picture_wallpaper_Gp
በጣም አመሰግነዋለሁ የተውበት እንባዎች የሚለው ተመችቶኝ ጨረስኩት አላህ ይመንዳችሁ ፅሁፉ ያሁኑ አያስታውቅም በጥቁር ካለ ተባበሩን🙏🙏
🍃
ምንም አልረባም ብለህ በተደጋጋሚ በራስህ ተስፋ የቆረጥክበት ጊዜ አለ፡፡ አላስፈልግም ከንቱ ነኝ ብለህ ራስህን የረገምክበት ጊዜም ብዙ ነው፡፡ ከባድ ችግር አግኝቶህ ሞትን በራስህ ላይ የጠራህበት ጊዜም አንድ ሁለት አይባልም፡፡
እናታችን መርየም፣ ያች ቅድስቲቷ እመቤት ... ምጥ ላይ በሆነች ጊዜ ጭንቅ ተደራረበባትና “ ዋ ምነዋ ከዚህ ፊት ሞቼ ተረስቼ በሆነ ኖሮ!” አለች፡፡ በሆዷ ምን እንደያዘች ሳትገነዘብ።
ከባዱ ምጥ የያዘው ከባዱን ሰው ነበር፡፡ ነብዩ ዒሳን (ዐለይሂ ሰላም)፡፡
ዱንያ መላ አካለዋ ምጥ ነው ወዳጆቼ፡፡ ከተፈጠርንበት ጊዜ ጀምሮ ምጧ አልተፋታንም ይሆናል፡፡ ግና ቀናት ምን እንዳረገዙም አናውቅም። ፈተናና ችግሮቻችን ነገ መልካም ነገር ይወልዱ ይሆናል ማን ያውቃል።
አብሽሩልኝ ውዶችየ ✋
اصبر يا عبدَ اللَّه،
المنازل العالِية لا تُنال إلا بالبلاء.
ابـن تيمية
ኢስላሚክ ጥያቄዎች እና ሐዲሶች
169 ·