20 August 2026
TaaZ@s Tefutext not yet in the index
የፀጋማ አምላክነት ሲፈጠርም ተሰጠውኮ የባህሪ አምላክነት መመኘቱነው ያስቀጣው።
ቃል ስጋ ሆነ ሲል ቃሉ የአብ ነው።የአምላክ ባህሪ አምላክነት ነውና ቃል ስጋ ሲሆን አምላክነቱን እንደያዘነው
አቡሻየፀጋማ አምላክነት ሲፈጠርም ተሰጠውኮ የባህሪ አምላክነት መመኘቱነው ያስቀጣው።
ቃል ስጋ ሆነ ሲል ቃሉ የአብ ነው።የአምላክ ባህሪ አምላክነት ነውና ቃል ስጋ ሲሆን አምላክነቱን እንደያዘነው
ሲሞት አምላክነቱን አጥቷል ብዬ ነው ሶ ሲድን ሰው አምላክ ሆነ ሲባል ያንን አምላክነት መልሶ አገኘ ማለት ነው ወይ?
Tsehay 🌞🥹አቡሻ ግን አዳም የሞተው ከገነት ሲባረር ነው አይደል? እንጅ የግድ በስጋ መሞት አለበት እንዴ ሞተ ለመባል?
ከገነት ሲባረር ስጋው ጎሰቆለ ነው።አፈር ሲቀምስ ሞተ
id 5979905438አይለይም እንዴ
ስጋ ብቻውን ሞተ ነብስም ብቻውን ሞተ የሚለው ነገር ስላልተዋጠልኝ ነው። አደም ሞተ ስንል ለይተን መናገሩ ግልጽ ስላልሆነለኝ ነው?
አቡሻየፀጋማ አምላክነት ሲፈጠርም ተሰጠውኮ የባህሪ አምላክነት መመኘቱነው ያስቀጣው።
ቃል ስጋ ሆነ ሲል ቃሉ የአብ ነው።የአምላክ ባህሪ አምላክነት ነውና ቃል ስጋ ሲሆን አምላክነቱን እንደያዘነው
ማለት ቃል የወልድ አይደለም እንዴ 🤔 ከድንግል ከመወለዱ በፊት ወልድ ነበር ስላሴ ነበረ እርሱም አይለይም ከአብ ታዲያ እንዴት የአብ ቃል ሆነ?
id 5979905438እሽ በስጋ እንዴት ሞተ ምን አጣ ?
በነፍስ ሞትስ ምን አጣ ?
በስጋ መሞቱ የስላሴ አምሳል ስለነበረ ፍጥረቱ የፍጥረት ጌታ የነበረው አዳም ሲበድል እንስሳትም እንደቀደመው የሚገዙለት አልሆኑም።በስጋ የሞተው ሲበድልነው።በስጋ ጎሰቆለ ፀጋውንሁሉ አጣ።
በነብስ ያጣው ፅድቃችን እንደመርገም ጨርቅ ተቆጠረ እንዲል ገነት ተዘጋችበት ፃድቁም ሀጥኡም ማረፍያው ሲኦል ሆነ
Tsehay 🌞🥹ማለት ቃል የወልድ አይደለም እንዴ 🤔 ከድንግል ከመወለዱ በፊት ወልድ ነበር ስላሴ ነበረ እርሱም አይለይም ከአብ ታዲያ እንዴት የአብ ቃል ሆነ?
ይቅርታ ስልክ ገብቶብኝነው የቆየሁት።
ወልድ አለም ሳይፈጠርም ከአባቱጋር አለ።
በኩነት አብ ወላዲ ስለሆነ በቅዱስገብርኤል ብስራት ወልድ በአብ ቃልነት ተፀነሰ