Фотография
click to show
click to show
#ተጨማሪ
በፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለመማር ተወዳድራችሁ ያለፋችሁና በየትምህርት ቤቶቹ የተመደባችሁ የመግቢያ ጊዜ ታህሳስ 11 እና 12/2018 ዓ.ም መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወቃል።
ተማሪዎች ወደየተመደባችሁበት ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ስትሔዱ ከወላጅ፣ ከአሳዳጊ ወይም ኃላፊነት ካለው ተጠሪ ጋር መሆን እንዳለበት ተገልጿል።
ወላጅ፣ አሳዳጊ ወይም ተጠሪው ግለሰብ በትምህርት ቤቱ የተዘጋጀውን የስምምነት ሰነድ ፈርመው ለትምህርት ቤቱ አመራር ማስረከብ ይኖርባቸዋል ተብሏል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
207 ·