Фотография
click to show
click to show
#ጥቆማ
ጥምር የማስተርስ እና የፒኤችዲ ፕሮግራም ትምህርት እድል ተጠቃሚ ለመሆን ያመልክቱ!
ፕሮግራሙ (Joint MA and PhD Program Global Studies: Peace and Security in Africa) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና በሌፕዚግ ዩኒቨርሲቲ በጋራ የሚሰጥ ነው፡፡
በሁለቱ ዩኒቨርሲቲዎች ማለትም ሦስት ተርሞች በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና አንድ ተርም በሌፕዚግ ዩኒቨርሲቲ ቆይታ ይኖርዎታል፡፡ ሁሉም ኮርሶች በእንግሊዝኛ የሚሰጡ ናቸው፡፡
የማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው፦
የካቲት 21/2018 ዓ.ም
የኦንላይን ቃለመጠይቅ፦ መጋቢት 2018 ዓ.ም
የመጨረሻ ቅበላ ውሳኔ፦ ሚያዝያ 2018 ዓ.ም
ተጨማሪ ያንብቡ 👉 bit.ly/48Mvn9A
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
163 ·