Фотография
click to show
click to show
#ጥቆማ
ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሜዲካል ኮሌጅ በ2018 ዓ.ም በኅብረተሰብ ጤና ትምህርት የፒኤችዲ ፕሮግራም (PhD in Public Health) ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡
የምዝገባ ጊዜ፦
ከታህሳስ 09-25/2018 ዓ.ም
የፈተና/Synopsis ማቅረቢያ ቀናት፦
ጥር 07 እና 08/2018 ዓ.ም
ለመመዝገብ ተከታዩን ሊንክ ይጠቀሙ 👇
https://portal.sphmmc.edu.et/Web/Announcement
(ዝርዝር መስፈርቶችን ለማግኘት የኮሌጁን ድረ-ገፅ https://sphmmc.edu.et/ ይጎብኙ፡፡)
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
224 ·