Фотография
click to show
click to show
#ጥቆማ
#HawassaUniversity
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዳዬ ካምፓስ ፍላጎትና ብቃት ያላቸው መመህራንን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
➤ የሥራ መደብ፦ መምህራን
➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ 04
➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ ሁለተኛ ዲግሪ
➤ የሥራ ልምድ፦ ዜሮ ዓመት እና በላይ
➤ የሥራ ቦታ፦ ዳዬ ከተማ (ከሃዋሳ ከተማ 130 ኪ.ሜ. ርቀት ላይ)
የመመዝገቢያ ቀናት፦
ለሥራ መደቡ በትምህርት ሚኒስቴር የተቀመጠውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 (ሰባት) ተከታታይ የሥራ ቀናት ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በዋናው ግቢ የብቃትና ሰው ኃይል አስተዳደር ሥራ አስፈፃሚ ቢሮ እና በዳዬ ካምፓስ የብቃትና ሰው ኃይል አስተዳደር ሥራ አስፈፃሚ ቢሮ 2ኛ ፎቅ በአካል በመገኘት ወይም በተወካይ አማካይነት መመዝገብ ይችላሉ ተብሏል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
155 ·