Фотография
click to show
click to show
ተራዝሞ የነበረው ጋምቤላ ፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከታህሳስ 12-15/2018 ዓ.ም መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ለበለጠ መረጃ የጋምቤላ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር 0911590938 በመደወል መጠየቅ ትችላላችሁ።
ከከተማው ወደ ዩኒቨርሲቲው የምትሄዱበትን ትራንስፖርት ለማመቻቸት እንዲረዳ ጋምቤላ የምትደርሱበትን ቀን እና ሰዓት አስቀድማችሁ በተጠቀሰው ስልክ ቁጥር እንድታሳውቁ ሚኒስቴሩ ጠይቋል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
262 ·