Фотография
click to show
click to show
ዛሬ ይጠናቀቃል!!
በጥር ወር 2018 ዓ.ም የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና የሚወስዱ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ ዛሬ ታህሳስ 13/2018 ዓ.ም ይጠናቀቃል፡፡
መዝገባው ከታህሳስ 06/2018 ዓ.ም ጀምሮ እየተከናወነ እንደሚገኝ ይታወቃል።
የመውጫ ፈተናውን በድጋሜ ለመውሰድ ምዝገባ ያድርጉ 👉🏽 https://exam.ethernet.edu.et
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
187 ·