Фотография
click to show
click to show
#ጥቆማ
#EthiopianAviationUniversity
የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም ትምህርት ለመከታተል የሚፈልጉ አመልካቾች ምዝገባ በማድረግ ላይ ይገኛል።
የተቀመጡ መስፈርቶችን የምታሟሉ አመልካቾች ከታች በተገለፀው የምዝገባ ጊዜ አስፈላጊ ሰነዶችን ለዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር ቢሮ በማስገባት ማመልከት እንደምትችሉ ተገልጿል።
የማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው፦
ጥር 01/2018 ዓ.ም
ትምህርት የሚጀምረው፦
የካቲት 09/2018 ዓ.ም
ሊያስገቧቸው የሚገቡ ሰነዶች፦
➫ የትምህርት ማስረጃዎች፣
➫ የድኅረ-ምረቃ መግቢያ ፈተና ውጤት (NGAT and GAT)፣
➫ የድኅረ-ምረቃ መግቢያ ፈተና ውጤት ሰርተፊኬት፣
➫ የማመልከቻ ክፍያ የማይመለስ ብር 400፣
➫ ሁለት የቅርብ ጊዜ ፓስፖርት መጠን ፎቶግራፍ።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
268 ·