Фотография
click to show
click to show
#AAU #GAT
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) ለመውሰድ የተመዘገባችሁና ነገ ሰኞ ታህሳስ 27/2018 ዓ.ም የሚሰጠው የፈተና መርሐግብር ውስጥ ያልተካተታችሁ አመልካቾች መኖራችሁን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
እነዚህ አመልካቾች ተከታዩን ሊንክ 👇
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSc1WoR6gikog5SrwKseX--ocSicMM2-SMTAopi4viYvZBl0QA/viewform?usp=header በመጠቀም የምታገኙትን ቅፅ በፍጥነት እንድትሞሉ ተጠይቋል።
⤴️ የእነዚህ አመልካቾች ፈተና ሰኞ ታህሳስ 27/2018 ዓ.ም ከሰዓት እንደሚሰጥ ተገልጿል።
ጥያቄ ያላችሁ አመልካቾች በፎረም ህንፃ 4ኛ ወለል በሚገኘው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፈተና ማዕከል እስከ ረፋዱ 5:00 ሪፖርት ማድረግ ይኖርባችኋል። ለፈተናው ምዝገባ ያደረጉበትን የቅበላ ቲኬት እና የቴሌብር ደረሰኝ ይዘው መቅረብ ይኖርብዎታል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
332 ·