Фотография
click to show
click to show
#ተጨማሪ
የአንስቴዥያ ሙያ የብቃት ምዘና ተመዛኞች ውጤት ዛሬ ጥር 05/2018 ዓ.ም ጀምሮ ይፋ መደረጉ ይፋ መሆኑ ይታወቃል።
ከታህሳስ 23-24/2018 ዓ.ም የተሰጠውን የብቃት ምዘና ፈተና የወሰዳችሁ ሌሎች የጤና ባለሙያዎች የፈተናው ውጤት በቅርቡ ይፋ የሚደረግ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል።
ውጤቱ ይፋ እስከሚደረግ ተመዛኞች በትዕግስት እንዲጠብቁ ሚኒስቴሩ ጠይቋል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
283 ·