Фотография
click to show
click to show
#AAU #UAT
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቲአትር ጥበባት ትምህርት በኤክስቴንሽን መርሐግብር የቅድመ ምረቃ ትምህርት ለመከታተል ላመለከቱ ተማሪዎች የቅድመ ምረቃ ፕሮግራም የመግቢያ ፈተና (UAT) ነገ ቅዳሜ ጥር 09/2018 ዓ.ም ጠዋት ይሰጣል፡፡
563 አመልካቾች ለፈተናው እንደሚቀመጡ ዩኒቨርሲቲው ይፋ ያደረገው መርሐግብር ያሳያል።
ተፈታኞች ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ በመያዝ ጠዋት 2:00 ሰዓት በተመደባችሁበት የመፈተኛ ክፍል መገኘት ይኖርባችኋል ተብሏል።
(በተቋሙ ይፋ የተደረገ የተፈታኞች ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ እና የፈተና ማዕከል የሚያሳይ የፈተና መርሐግብር ከላይ ተያይዟል፡፡)
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
306 ·