Фотография
click to show
click to show
#ERMP
የ2018 ዓ.ም የብሔራዊ ህክምና ስፔሻሊቲ ስልጠና (ERMP) የመግቢያ ፈተና ጥር 25 እና 26/2018 ዓ.ም ይሰጣል።
የፕሮግራሙ አመልካቾች የኦንላይን ፈተና በተመረጡ የፈተና ጣቢያዎች በተጠቀሱት ቀናት እንደሚሰጥ ከጤና ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያሳያል።
የ2018 ዓ.ም የብሔራዊ ህክምና ስፔሻሊቲ ስልጠና (Ethiopian Residency Matching Program/ERMP) የአመልካቾች ምዝገባ ከታህሳስ 06-20/2018 ዓ.ም መከናወኑ ይታወቃል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
261 ·