Фотография
click to show
click to show
#JinkaUniversity
ጂንካ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ የ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም አዲስ ገቢ ተማሪዎች ወደዩኒቨርሲቲው ከትናንት ጥር 18/2018 ዓ.ም ጀምሮ በመግባት ላይ ይገኛሉ።
ዩኒቨርሲቲው አሁን ላይ መቆጣጠር በተቻለው የማርበርገር ቫይረስ ምክንያት ለሪሚዲያል ተማሪዎች ዘግይቶ ጥሪ ማድረጉ ይታወቃል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
282 ·