Фотография
click to show
click to show
#BahirDarUniversity
ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ ለአማራጭ የመምህራን ስልጠና አመልካቾች ጥሪ አድርጓል።
በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቃችሁ የአንድ ዓመት ስልጠና በመውሰድ በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የእንግሊዝኛ መምህር ለመሆን ያመለከታችሁና ከስር በተገለፁት የትምህርት ዘርፎች ብቻ የተመረቃችሁ የትምህርት ማስረጃችሁን (Temporary Certificate of Graduation) እስከ ጥር 22/2018 ዓ.ም ድረስ በቴሌግራም አድራሻ @assefa3443 እንድትልኩ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል።
የትምህርት ዘርፎች፦
➫ English Language and Literature
➫ Journalism and Communication
➫ Ethiopian Languages and Literature
➫ Communication and Media Studies
➫ General Linguistics
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
304 ·