Фотография
click to show
click to show
#Update #ERMP
የ2018 ዓ.ም የብሔራዊ ህክምና ስፔሻሊቲ ስልጠና (ERMP) የመግቢያ ፈተና የካቲት 09 እና 10/2018 ዓ.ም በተመረጡ የፈተና ማዕከላት እንደሚሰጥ ጤና ሚኒስቴር አረጋግጧል፡፡
ለ2018 ዓ.ም የብሔራዊ ህክምና ስፔሻሊቲ ስልጠና (ERMP) የተመረጡ ዕጩ አመልካቾችን ዝርዝር በቀጣይ ሳምንት ይፋ እንደሚያደርግ ሚኒስቴሩ ገልጿል።
የተመዘገቡ አመልካቾችን የማጣራት ሥራ ሲያከናውን የቆየው ሚኒስቴሩ፤ የመጨረሻ የተመረጡ አመልካቾችና የመፈተኛ ማዕከላትን በቀጣይ ሳምንት ይፋ እንደሚያደርግ ጠቁሟል፡፡
እስካሁን ከ3,000 በላይ አመልካቾች ምዝገባ ያደረጉ ሲሆን፤ 2,534 አመልካቾች የተረጋጠጡ እንደሆኑ ተገልጿል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
374 ·