Фотография
click to show
click to show
#MekelleUniversity
መቐለ ዩኒቨርሲቲ ለአማራጭ የመምህራን ስልጠና ፕሮግራም አመልካቾች ጥሪ አድርጓል፡፡
ከዚህ በፊት የመቐለ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ሳይንስ ትምህርት ቤት ባወጣው የአመልካቾች ዝርዝር ላይ "to be verified" የተባላችሁ እንዲሁም "Last Chance" የተባላችሁ አመልካቶች፤ የመጀመርያ ዲግሪ የትምህርት ማስረጃችሁን ኮፒ እስከ ጥር 29/2018 ዓ.ም እንድታስገቡ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል፡፡
(የአመልካቾች ዝርዝር በዩኒቨርሲቲው የማኅበራዊ ገጾች ላይ ይገኛል፡፡)
መቐለ ዩኒቨርሲቲ ለአንድ ዓመት በሚሰጠው 'አማራጭ የመምህራን ስልጠና ፕሮግራም' በአምስት የትምህርት ዘርፎች ማለትም ባዮሎጂ፣ ፊዚክስ፣ ኬሚስትሪ፣ እንግሊዝኛ እና ሒሳብ መስኮች አመልካቾችን እንደሚቀበል መግለፁ ይታወቃል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
328 ·