Фотография
click to show
click to show
#WerabeUniversity
በወራቤ ዩኒቨርሲቲ የተከታታይ መርሐግብር የመጀመሪያ ዲግሪ አንደኛ ዓመት ተማሪዎች የ2ኛ ሴሚስተር ምዝገባ የካቲት 18 እና 19/2018 ዓ.ም የሚከናወን መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡
በተጠቀሱት ቀናት ምዝገባ ማድረግ የማትችሉ የካቲት 20/2018 ዓ.ም ብቻ በቅጣት መመዝገብ ትችላላችሁ ተብሏል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
344 ·