Фотография
click to show
click to show
#MockExam
ዩኒቨርሲቲዎች ከፊታችን ማክሰኞ ጀምሮ ለሚሰጠው የ2018 አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ተማሪዎቻቸውን እያዘጋጁ ነው።
በርካታ ዩኒቨርሲቲዎች የመውጫ ፈተና መለማመጃ (Mock Exam) በመስጠት ላይ ይገኛሉ፡፡
ምስል፦ ዋቸሞ፣ ዲላ እና ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲዎች
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
344 ·