Фотография
click to show
click to show
የ2018 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና የመጀመሪያ ቀን ፈተና ሲሰጥ ውሏል።
በዛሬው የመጀመሪያ ቀን ውሎ የአካውንቲንግ እና ፋይናንስ ፈተናዎች በሦስት ክፍለ-ጊዜ ተሰጥቷል።
የመውጫ ፈተናው ከዛሬ የካቲት 18/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለስምንት ቀናት ይሰጣል (እሑድ እና ሰኞ ፈተናው አይሰጥም።)
ምስል፦ መቅደላ አምባ፣ ደምቢ ዶሎ እና ቦንጋ ዩኒቨርሲቲዎች
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
185 ·