ChatCrawlersearch across public Telegram Open the app
E

ETHIO ≈ SCHOOL

сообщение · 2026-02-27 05:35 UTC
F
Фотография
click to show
በትግራይ ክልል በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተፈታኞች ምዝገባ ተጀምሯል። የተፈታኞች ምዝገባ ከየካቲት 18-30/2018 ዓ.ም በኦንላይን እንደሚከናወን የክልሉ የትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ኤጀንሲ ገልጿል። በዚህ ዓመት በክልሉ ከ30 ሺህ በላይ ተማሪዎች ሀገር አቀፍ ፈተናውን ይወስዳሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ኤጀንሲው ጠቁሟል። ተማሪዎች መታወቂያቸውን፣ ስልክ ቁጥራቸውን እና የትምህርት ሰነዶቻቸውን ይዘው ምዝገባ ማድረግ አለባቸው ተብሏል። በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ያልተመዘገቡ ተማሪዎች ለፈተና እንደማይቀመጡ ኤጀንሲው አሳስቧል። ለበለጠ መረጃ እና አስተያየት ካለዎት      👇👇👇 [https://t.me/allethioschool] [https://t.me/allethioschool]
449 ·

Вся лента · оригинал в Telegram

Open in Telegram Feed t.me/s Каталог площадок Искать в ChatCrawler

A snapshot of an open public feed from the search index ChatCrawler — “Google for public Telegram”; refreshed as the venue is crawled. Times are UTC.

Public content only, official Telegram API. About · FAQ · What we do not do · Remove a page · Catalog