Фотография
click to show
click to show
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2018/2019 የመምህራን እና ትምህርት አመራሮች ዝውውር በቀጣይ ቀናት ይፋ እንደሚደረግ አሳውቋል፡፡
የዝውውር ሥራው በጥራት እና ፍትኀዊነትን በጠበቀ መንገድ ሲሰራ መሠራቱን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ገልጿል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
160 ·