Фотография
click to show
click to show
#JimmaUniversity
ጅማ ዩኒቨርሲቲ የተመሰረተበትን 75ኛ ዓመት የአልማዝ ኢዮቤልዩ ለማክበር ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ገልጿል፡፡
ዩኒቨርሲቲው የ75 ዓመታት ጉዞውን በሚዘክረርበት ታሪካዊ ኹነት ላይ የተቋሙ የቀድሞ ተማሪዎች፣ ሠራተኞች እና ወዳጆች እንዲገኙ ጥሪ አድርጓል።
በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሀገር የምትገኙ የጅማ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ ምሩቃን እና ወዳጆች፣ የጅማ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ ምሩቃን ኅብረት መስራች አባል እንዲሆኑ ዩኒቨርሲቲው የአለምናይ መመዝገቢያ ድረ ገጽ አዘጋጅቷል።
https://alumni.ju.edu.et/ ላይ በመግባት የአባልነት ቅፁን እንድትሞሉ ተጋብዛችኋል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
156 ·