Фотография
click to show
click to show
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2018/2019 ዓ.ም የመምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች ዝውውር አጠናቆ በየደረጃው በሚገኝ የትምህርት መዋቅር ይፋ አድርጓል።
በክልሉ በተፈጠረው የፀጥታ ችግር ምክንያት ዝውውሩ ለሁለት ዓመት ተቋርጦ መቆቱን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ ደምስ እንድሪስ አስታውሰዋል።
ቢሮው አዲስ የዝውውር መመሪያ በማዘጋጀትና በየደረጃው ለሚገኙ አካላት ግንዛቤ በመፍጠር ዝውውሩን ተግባራዊ ማድረጉን ገልፀዋል፡፡
ከቅድመ አንደኛ እስከ 2ኛ ደረጃ መምህራንና የትምህርት አመራሮች ዝውውር የሞሉ ሲሆን፤ ከነዚህ ውስጥ 6,378 መምህራንና የትምህርት አመራሮች የዝውውር ተጠቃሚ መሆናቸው ተገልጿል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
187 ·