Фотография
click to show
click to show
በድሬዳዋ አስተዳደር የ2018 ዓ.ም የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ፈተናዎች ከሰኔ 02-12/2018 ዓ.ም ይሰጣሉ። - የአስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ
የ6ኛ ክፍል ፈተና
➫ ከሰኔ 02 እስከ 04/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
የ8ኛ ክፍል ፈተና
➫ ሰኔ 11 እና 12/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
159 ·