Фотография
click to show
click to show
በቤኒሻንጉል-ጉሙዝ ክልል የ2018 ዓ.ም የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ፈተናዎች ከሰኔ 11-16/2018 ዓ.ም ይሰጣሉ። - የክልሉ ትምህርት ቢሮ
የ6ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና
➫ ሰኔ 15 እና 16/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
የ8ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና
➫ ሰኔ 11 እና 12/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
137 ·