Фотография
click to show
click to show
#WachemoUniversity
ከዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ተመርቃችሁ ዋናውን ዲግሪ (Original Degree) ያልወሰዳችሁ እና እንዲሠራላችሁ የምትፈልጉ የተቋሙ ምሩቃን ትምህርት ሚኒስቴር ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት ዋናው ዲግሪ ከማተሚያ ቤቱ በቀጥታ ታትሞ የሚመጣ በመሆኑ ከታች በተቀመጠው ማስፈንጠሪያ እንድትመዘገቡ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡
እስከ ሰኔ 20/2018 ዓ.ም የምትመዘገቡ ብቻ በመጀመሪያ ዙር ህትመት የሚደረግላችሁ ሲሆን፤ ከግንቦት 20/2018 ዓ.ም በኋላ የምትመዘገቡ በሁለተኛው ዙር የሚታተምላችሁ መሆኑ ተገልጿል፡፡
ምዝገባ ለማድረግ 👇🏼
https://forms.gle/QnLVmNFTi9K7YdJh7
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
160 ·