Фотография
click to show
click to show
#MizanTepiUniversity
ከሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ተመርቃችሁ ዋናውን ዲግሪ (Original Degree) ያልወሰዳችሁ እና እንዲሠራላችሁ የምትፈልጉ የተቋሙ ምሩቃን ትምህርት ሚኒስቴር ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት ዋናው ዲግሪ የመጀመሪያ ዙር ህትመት ለማድረግ ከታች በተቀመጠው ማስፈንጠሪያ እስከ ሰኔ 30/2018 ዓ.ም ድረስ አስፈላጊውን መረጃ እንድትሞሉ ዩኒቨርሲቲው ጠይቋል፡፡
ከሰኔ 30/2018 ዓ.ም በኋላ የምትመዘገቡ በሁለተኛው ዙር የሚታተምላችሁ መሆኑ ተገልጿል፡፡
በወጭ መጋራት የተማራችሁ አመልካቾች ዋናውን ዲግሪያችሁን ለመውሰድ ክፍያ መፈፀማችሁን ወይም በአገልግሎት መወጣታችሁን የሚያረጋግጥ ደብዳቤ እና ደረሰኝ ማቅረብ ይጠበቅባችኋል ተብሏል፡፡
ምዝገባ ለማድረግ 👇🏼
https://forms.gle/9ymN9vsQP6Df5y1y8
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
184 ·