Фотография
click to show
click to show
#ArsiUniversity
አርሲ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና ከወሰዱ የተቋሙ የመደበኛ መርሐግብር ተማሪዎች መካከል 94.14% የሚሆኑት እጩ ተመራቂ ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ ማምጣታቸውን ገልጿል።
ባለፈው ሳምንት የተጠናቀቀውን የመውጫ ፈተና ካስፈተኑ የትምህርት ክፍሎች መካከል ሰባቱ ሙሉ በሙሉ (100%) በማሳለፍ የላቀ ውጤት ማስመዝገባቸው ተገልጿል።
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
193 ·