Фотография
click to show
click to show
#DebreBerhanUniversity
ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በቅድመ እና በድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች ያስተማራቸውን 897 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል።
35 A+ ያመጣው ተማሪ
ብሩክ ደግነት ከደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የፕ/ር አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የፋርማሲ ትምህርት ክፍል ተመራቂ ነው።
ብሩክ ከወሰዳቸው አጠቃላይ ኮርሶች 35 A+ በማምጣት እና 3.97 ውጤት በማስመዝገብ የሜዳልያ እና የዋንጫ አሸናፊ ሆኗል። 👏👏
ከሴቶች የከፍተኛ ውጤት ባለቤቷ
ተማሪ ትርንጎ ገዛኸኝ ከደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የማኔጅመንት ትምህርት ክፍል በላቀ ማዕሰግ ተመርቃለች።
ከዘንድሮ ሴት ተመራቂዎች ከፍተኛ የሆነውን 3.96 አጠቃላይ ውጤት በማስመዝገብ የክብር ዋንጫ ተሸላሚ ሆናለች። 👏👏
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
166 ·