Фотография
click to show
click to show
የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2018 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ አዶርጓል።
በአስተዳደሩ የ6ኛ ክፍል ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች (ወላጆች) ከታች በተቀመጠው ሊንክ በመግባት የፈተና መለያ ቁጥራችሁን (Registration Number) በማስገባት ውጤታችሁን መመልከት ትችላላችሁ ተብሏል።
ውጤት ለማየት 👇
https://www.diresrms.org
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
167 ·