Фотография
click to show
click to show
#ጥቆማ
የኢፌዴሪ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የክረምት አጫጭር ስልጠና ለመስጠት የአመልካቾች ምዝገባ እያደረገ ነው።
የስልጠና መስኮች፦
- አዲቲቭ ማኑፋክቸሪንግ (3D Printing)
- ማሽን ዲዛይን (SolidWorks & RHINO 8 Design)
የ2ኛ ደረጃ ተማሪዎችን ጨምሮ ማንኛውንም በዘርፉ ፍላጎት ያለው የግል ሰልጣኝ መመዝገብ ይችላል ተብሏል።
የምዝገባ ጊዜ 👇
ከሐምሌ 01-10/2018 ዓ.ም
የምዝገባ አማራጮች፦
በአካል ወይም በኤ-ሜይል [email protected]
ስልጠናው ሐምሌ 13/2018 ዓ.ም ይጀምራል።
አመልካቾች የዲዛይን ሶፍትዌሮችን በደንብ ማስተናገድ የሚችል የራሳችሁን ላፕቶፕ መያዝ ይጠበቅባችኋል።
አድራሻ፦
አዲስ አበባ፣ ወሰን አካባቢ በሚገኘው የቴክኖሎጂና ብየዳ ልህቀት ማዕከል ግቢ ውስጥ
ለተጨማሪ መረጃ፦
0116464455 / 0985112035
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
171 ·