Фотография
click to show
click to show
#ጥቆማ
ለ2019 የትምህርት ዘመን በዘጠኝ የፌዴራል ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች የሚማሩ ተማሪዎች ምዝገባ በቅርብ ቀን ይጀመራል።
ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶቹ ለቀጣይ ዓመት የ9ኛ አና 10ኛ ከፍል እንዲሁም የ9ኛ ክፍል ተማሪዎች (አዲስ ሥራ በሚጀምሩት) ምዝገባ ያደርጋሉ።
በ2018 ዓ.ም ትምህርት መስጠት የጀመሩ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች፦
1. ወሊሶ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት
2. ቡኢ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት
3. ቦንጋ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት
4. ጅግጅጋ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት
5. ጋምቤላ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት
በ2019 ዓ.ም አዲስ ወደ ሥራ የሚገቡ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች፦
1. አርባ ምንጭ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት
2. አሶሳ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት
3. ባህርዳር ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት
4. ድሬዳዋ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
133 ·