ChatCrawlersearch across public Telegram Open the app
E

ETHIO ≈ SCHOOL

сообщение · 2026-07-23 01:03 UTC
F
Фотография
click to show
በሲዳማ ክልል የ2018 ዓ.ም የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ይፋ አለመደረጉን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አረጋግጧል፡፡ በተለያዩ የማኅበራዊ ሚዲያ ቻናሎች ላይ በክልሉ የተፈታኞች ውጤት ተለቀቀ በሚል እየተሰራጭ ያለው መረጃ ሐሰተኛ መሆኑን ቢሮው ገልጿል፡፡ የተፈታኞቹ ውጤት በቅርቡ በክልሉ ትምህርት ቢሮ በኩል ይፋ እንደሚደረግ የተገለጸ ሲሆን፤ እስከዛ ድረስ ከሐሰተኛ መረጃ እንዲጠበቁና ውጤት ይፋ እስከሚደረግ በትዕግስት እንዲጠብቁ ቢሮው ጠይቋል፡፡ ለበለጠ መረጃ እና አስተያየት ካለዎት      👇👇👇 [https://t.me/allethioschool] [https://t.me/allethioschool]
96 ·

Вся лента · оригинал в Telegram

Open in Telegram Feed t.me/s Каталог площадок Искать в ChatCrawler

A snapshot of an open public feed from the search index ChatCrawler — “Google for public Telegram”; refreshed as the venue is crawled. Times are UTC.

Public content only, official Telegram API. About · FAQ · What we do not do · Remove a page · Catalog