Фотография
click to show
click to show
በሲዳማ ክልል ከሚገኙ ትምህርት ቤቶች በክረምት መርሐግብር ከዲፕሎማ ወደ ዲግሪ ፕሮግራም ለማሻሻል ስልጠና ለመከታተል ሐምሌ 11/2018 ዓ.ም የመግቢያ ፈተና በበይነ መረብ የተፈተናችሁና 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ያመጣችሁ መምህራን የስልጠና ቦታ በሀዋሳ ዩኒቨርርቲ እና በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አሳውቋል፡፡
በዚህም በታሪክ ትምህርት የተፈትናቸሁና ያለፋችሁ መምህራን ብቻ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የምትሰለጥኑ ሲሆን፤ ሌሎች ቀሪ ሰልጣኞች በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የምትሰለጥኑ መሆኑ ተገልጿል፡፡
የመግቢያ ቀን በቀጣይ የሚገለፅ መሆኑን ቢሮው አሳውቋል፡፡
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
111 ·