ChatCrawlersearch across public Telegram Open the app
E

ETHIO ≈ SCHOOL

сообщение · 2026-07-23 01:03 UTC
F
Фотография
click to show
#MekelleUniversity በትግራይ ብሔራዊ ክልል በወረቀት የሚፈተኑትን ተፈታኞች ጨምሮ በመላ ሀገሪቱ የሚሰጠው 4ኛው ዙር የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የወረቀት ፈተና ከሐምሌ 22-24/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ መገለፁ ይታወቃል። ​መቐለ ዩኒቨርሲቲ በተቋሙ ለተመደቡ ተፈታኞች የፈተናውን መርሐግብር ይፋ አድርጓል። ● ​ሐምሌ 20/2018 ዓ.ም አቀባበል፣ ምዝገባ እና የመኝታ ክፍል ምደባ ● ሐምሌ 21/2018 ዓ.ም ስለፈተናው አሰጣጥና ደንቦች አጠቃላይ ገለጻ ● ከ​ሐምሌ 22-24/2018 ዓ.ም ሀገራዊ ፈተናው የሚሰጥበት ጊዜ ተፈታኞች ​የግል መታወቂያ እና ሀገራዊ ፈተና መለያ ካርድ፣ ለፈተና የተፈቀዱ የመጻፊያ ቁሳቁሶች እና የግል አልባሳት ይዛችሁ መሔድ ይጠበቅባችኋል። ተንቀሳቃሽ ስልክ፣ ዲጂታል ሰዓት፣ ጌጣጌጦች እና መሠል የተከለከሉ ነገሮችን ይዞ ወደ ተቋሙ መሔድ አይፈቀድም። ለበለጠ መረጃ እና አስተያየት ካለዎት      👇👇👇 [https://t.me/allethioschool] [https://t.me/allethioschool]
199 ·

Вся лента · оригинал в Telegram

Open in Telegram Feed t.me/s Каталог площадок Искать в ChatCrawler

A snapshot of an open public feed from the search index ChatCrawler — “Google for public Telegram”; refreshed as the venue is crawled. Times are UTC.

Public content only, official Telegram API. About · FAQ · What we do not do · Remove a page · Catalog