ChatCrawlersearch across public Telegram Open the app

ጽርሐ ጽዮን chat

2 022 members
30 July 2026
I
እየገባችሁ የሮሜ መልእክት ምዕራፍ 12 ነው !
2.4K ·
Ä
ጴጥሮስ ግርማህን አይቶ ጌታ ሆይ፥ በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነው፤" እንዳለ ጌታ ሆይ ፥ፀጋህ ከበዛበት፥ ሰላምህ ካለበት ፥ከቤትህ አታወጣን። በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነውና ከደጅህ አታርቀን። ንጉሡ ዳዊትም በመዝሙር 84:10 እንዲህ ይላል " ከአእላፍ ይልቅ በአደባባዮችህ አንዲት ቀን ትሻላለች፤ በኃጥኣን ድንኳኖች ከመቀመጥ ይልቅ፥ በእግዚአብሔር ቤት እጣል ዘንድ መረጥሁ።" አቤቱ ጌታ ሆይ! ሰላምህና እረፍትህ በሞላበት በቤትህ አኑረን፥ ከፊትህም አታርቀን። 🙏🙏
874 ·
31 July 2026
ወንድሞች እህቶች በእግዚአብሔር ፍፁም የሰላምታ ድምፆ ሰላም ብያለው መፀሀፍ ቅዱስ በአንደምታ ያለው ካለ አፑንን
“እንግዲህ በጎ ለማድረግ አውቆ ለማይሠራው ኃጢአት ነው።” ያዕቆብ 4፥17
1.8K ·
D
Файл
በኦሮሚያ_ክልል_ምስራቅ_አርሲ_ዞን_በተለያዩ_ወረዳዎች_በተፈጸሙ_የሰብዓዊ_መብቶች_ጥሰቶች_ላይ_የ · 2.2 MB · click to show
Share 'በኦሮሚያ_ክልል_ምስራቅ_አርሲ_ዞን_በተለያዩ_ወረዳዎች_በተፈጸሙ_የሰብዓዊ_መብቶች_ጥሰቶች_ላይ_የተዘጋጀ.pdf'
መፅሀፈ ሰዓታት የበአታ ማርያም ካላችሁ በጣም አስቸኳየሰ አስፈልጎኝ ነዉ ካላችሁ ላኩልኝ
I
Фотография
click to show
መልአከ ብርሃን አድማሱ ጀንበሬ የቤተክርስቲያን ባለውለታ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አድማስ ባለብዙ መክሊት ለቤተክርስቲያን ሁለንተናዊ ክብር እና ሞገስ የዘመን መክፈያ ሊቅ ዛሬ ዕረፍታቸው ነው። እስከመጨረሻዋ ሕቅታ ሲጽፉ ሲያነቡ የኖሩ ለቤተክርስቲያን እኔጂ ለራሳቸው ያልኖሩ ለቤተክርስቲያን ኖረው በቤተክርስቲያን የሞቱ ሊቅ ከዲማ እስከ አዲስ አበባ የተዘረጋ የሕይወት መስመር ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ በዘመናቸው ጉልህ ስራ ሰርተው ያለፉ ጉልህ መብራት መልአከ ብርሃን አድማሱ ጀንበሬ። በአፋም በመጽሐፍም ስለቤተክርስቲያን የተከራከሩ የኖሩ የቤተክርስቲያን ሕያው ምስክር ከአዕምሮ በላይ የሆኑ የቤተክርስቲያን አድማስ መልአከ ብርሃን አድማሱ ጀንበሬ መልአከ ብርሃን አድማሱ ጀንበሬ ሊቅ ብቻ አይደሉም ልጃቸውን በጸሎት ያስነሱ ቅድስናን ከሊቅነት አስተባብረው የያዙ አባት ነበሩ በዚህ ዘመን ግን ቤተክርስቲያን ከተረሱ አበው መካከል ዋነኛው መልአከ ብርሃን አድማሱ ጀንበሬ ናቸው።                              ✔️መ/ር ነቢዩ ኤልያስ ለመማር ፦🔗 https://t.me/Terha_Tsion
1.6K ·
I
I
I
I
አስደሳች ዜና ¤ ሐዲስ ኪዳን በግል መማር የምትፈልጉ ካላችሁ አዋሩኝ። ትምህርቱ በነጻ አይደለም እኔን ለማዋራት @Bet_Gubai
798 ·
Архив по месяцам
Open in Telegram Каталог площадок Искать в ChatCrawler

A snapshot of an open public feed from the search index ChatCrawler — “Google for public Telegram”; refreshed as the venue is crawled. Times are UTC.

Public content only, official Telegram API. About · FAQ · What we do not do · Remove a page · Catalog