Фотография
click to show
click to show
#Update
የ Speciality ወይም/እና የዩኒቨርሲቲ ምርጫ ማስተካከያ ቀናት እስከ የካቲት 29/2018 ዓ.ም ተራዝሟል፡፡
የ2018 ዓ.ም የብሔራዊ ህክምና ስፔሻሊቲ ስልጠና (ERMP) የመግቢያ ፈተና ውጤት መለቀቁ ይታወቃል፡፡
በማስተካከያው ወቅት ተጨማሪ የሬዚደንሲ ( Speciality ) ፕሮግራሞች ያሏቸው ሁለት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል።
➫ የካቲት 12 ሆስፒታል ህክምና ኮሌጅ በ Clinical Radiology (ብዛት 4)
➫ የካቲት 12 ሆስፒታል ህክምና ኮሌጅ በ Otolaryngology-HNS (ENT) (ብዛት 4)
➫ ወሎ ዩኒቨርሲቲ Wollo በ Clinical Radiology (ብዛት 4)
ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]
635 ·